am_tq/dan/06/19.md

419 B

ዳንኤል ወደ አንበሶች ጒድጓድ ዉስጥ ከተጣለ በሁዋላ ንጉሱ ምን አደረገ?

በጒድጓዱም አፍ ላይ ድንጋይ ተገጠመበት፤ ንጉሡ የራሱን መንግሥታዊ ማኅተምና የባለሟሎቹን ማኅተም አተመበት። ወደቤተ መንግስቱም ተመልሶ ሲጾም አደረ፤ ሌሊቱንም ሳይተኛ አደረ።[ 6:18-19]