am_tq/dan/06/10.md

678 B

ዳንኤል አዋጁ ተፈርሞበት እንደ ጸና ካወቀ በሁዋላ ምን አደረገ?

ወደ ቤቱ ሄደ በጒልበቱ በመንበርክኮ ከአሁን በፊት ያድርገው እንደነበረ ጸለየ አምላኩንም እያመሰገነ።[ 6:10-12]

በዳንኤል ላይ የሚያሴሩ ሰዎች ዳንኤል ወደአምላኩ በሚጸልይበት ጊዜ ዳንኤልን ምን አደረጉ?

ሰዎቹም ወደንጉሱ ገብተው ዳንኤል አንተን አያከብርህም፤ ፈርመህበት የወጣውንም ዐዋጅ በመጣስ በቀን ሦስት ጊዜ ወደ አምላኩ ይጸልያል አሉት።[ 6:13]