am_tq/dan/06/08.md

499 B

የክፍለሀገር ገዢዎችና ዋና አስተዳዳሪዎች ንጉስ ዳርዮስን ምን መከሩት?

እነሱም ከአሁን ጀምሮ እስከ ሠላሳ ቀን ድረስ ወደ አንተ ካልሆነ በቀር ወደማንኛውም አምላክ ወይም ሰው ጸሎት እንዳይደረግ ዐዋጅ እንድታስነግር ይህንንም ዐዋጅ የሚተላለፍ ቢኖር በአንበሶች ጒድጓድ እንዲጣል እዘዝ ብለው መከሩት።[6:7-9]