ክርስቶስ ሕያው ሳያደርገው በፊት ሰው በኃጢአቱ የሞተ ነው
ክርስቶስ የዕዳን ጽሕፈት ደመሰሰውና በመስቀሉ ላይ ቸነከረው
ክርስቶስ አለቅነትንና ሥልጣናትን ገፎ፣ ድል በመንሣት፣ በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው