አጵሎስ ኢየሱስን የሚመለከቱ ነገሮችን አጥብቆ የተረዳ ሰው ነበር፣ ነገር ግን የሚያውቀው የዮሐንስን ጥምቀት ብቻ ነበር
ጵርስቅላና አቂላ ከአጵሎስ ጋር ወዳጆች ሆኑ፣ የእግዚአብሔርንም መንገድ በበለጠ ሁኔታ አስረዱት