የወህኒው ጠባቂ ጳውሎስና ሲላስን፣ “ጌቶች ሆይ፣ እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል”? አላቸው
ጳውሎስና ሲላስ፣ “በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህም ትድናላችሁ” አሉት