አንድ ድምፅ ጴጥሮስን፣ “ጴጥሮስ ሆይ፣ ተነሣና አርደህ ብላ” አለው
ጴጥሮስ እርኩስና አስጸያፊ ነገር በልቶ እንደማያውቅ በመግለጽ እምቢ አለ
ያ ድምፅ፣ “እግዚአብሔር ያነጻውን አንተ አታርክሰው” አለው