መልአኩ፣ የቆርኔሌዎስ ጸሎትና ለድኾች ይሰጥ የነበረው ምጽዋት በእግዚአብሔር ፊት እንዲታሰብ እንዳደረገው ተናገረ
ጴጥሮስን የሚያመጡ ሰዎችን ወደ ኢዮጴ እንዲልክ መልአኩ ለቆርኔሌዎስ ነገረው