ጴጥሮስ፣ ሁሉም ነገር እስከሚታደስበት ጊዜ ድረስ ሰማይ ኢየሱስን ሊቀበለው ይገባል አለ
እግዚአብሔር፣ ሕዝቡ የሚያደምጡትን፣ እርሱን የመሰለን ነቢይ እንደሚያስነሣ ሙሴ ተናገረ
ኢየሱስን የማይሰማው ሰው ፈጽሞ ይጠፋል