ጳውሎስ የሚመኘው፣ ጌታ ለተሰሎንቄ ሰዎች፣ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን እንዲሰጣቸው ነው [3:16]
ጳውሎስ፣ ሰላምታውን በራሱ እጅ በመጻፍ የዚህ ደብዳቤ ጸሐፊ እርሱ ራሱ ስለመሆኑ ምልክት ሰጥቷል [3:17]