am_tq/2ki/23/01.md

416 B

ንጉሥ የኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ ያነበበው እነማን እየሰሙ ነበር?

ንጉሡ የኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ ያነበበው በይሁዳ ሰዎች ሁሉ ፊት፣ በኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሁሉ ፊት፣ በካህናቱ፣ በነቢያቱና ከልጅ እስከ ዐዋቂ አንድም ሳይቀር ሕዝቡ ሁሉ እየሰሙ አነበበ፡፡