am_tq/2ki/13/22.md

375 B

ያህዌ እስራኤልን ከፊቱ ማስወገድ ያልፈለገው ለምንድነው?

ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ለገባው ኪዳን ሲል ያህዌ ለእስራኤል ራራ፤ አዘኑ፤ ፊቱንም መለሰላቸው፤ ስለዚህም ሊያጠፋቸው አልፈለገም፤ ከፊቱም አላስወገዳቸውም፡፡