ስለ አክዓብ ቤተ ሰብ ከተነገረው የያህዌ ቃል አንዲቱ እንኳ ምድር ላይ እንደ ማትወድቅ ኢዩ የተናገረው በባርያው በኤልያስ በኩል የተነገረው የያህዌ ቃል በሙሉ በመፈጸሙ ነው፡፡
አርባ ሁለቱን አግኝቶ ገድሏቸዋል፡፡