በቆሮንቶስ ቅዱሳን መካከል የጀመረውን የልግስና ሥራ ወደ ፍጻሜ እንዲያመጣ ነበር ቲቶን የለመነው፡፡
በእምነት፣ በቃል፣ በዕውቀት፣ በፍጹም ትጋትና ለጳውሎስ በነበራቸው ፍቅር ልቀው ተገኝተዋል፡፡