የእግዚአብሔር ጸጋ ከንቱ እንዳያደርጉ የቆሮንቶስ ሰዎችን ለመኑዋቸው፡፡
ትክክለኛው ጊዜ አሁን ነው፤ የመዳንም ቀን አሁን ነው፡፡
አገልግሎታቸው እንዳይነቀፍ ለማንም ዕንቅፋት መሆን አልፈለጉም፡፡