የእርሱ ግብ ጌታን ደስ ማሰኘት ነው፡፡
መልካምም ይሁን ክፉ፣ በሥጋ ባደረግነው መሠረት ዋጋ ለመቀበል ሁላችንም በክርስቶስ ፍርድ ወንበር ፊት ስለምንቀርብ ጳውሎስ ይህን የሕይወቱ ግብ አድርጐታል፡፡