ወደ ቆሮንቶስ ያልመጣው እነርሱን ላለማሳዘን ነበር፡፡
እምነታቸው ምን መሆን እንዳለበት እርሱን ለመቆጣጠር ሳይሆን፣ እነርሱን ደስ ለማሰኘት ከቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ጋር እየሠሩ እንደ ነበር ጳውሎስ ይናገራል፡፡