በአንድ አመት ውስጥ ለሰሎሞን የገባለት ወርቅ ክብደቱ 666 ታላንት ወይም መክሊት ነበር፡፡
ተራ እና ታላላቅ ነጋዴዎች፣ የአረብ ነገስታት ሁሉ እንዲሁም በአገሪቱ የሚገኙ አስተዳዳሪዎች ሁሉ ወደ ሰሎሞን ወርቅ ያመጡ ነበር፡፡