am_tq/1th/02/10.md

593 B

ጳውሎስ በመካከላቸው በነበረ ጊዜ የተሰሎንቄን ሰዎች እንዴት ነበር ያገለገላቸው?

ልክ እናት ወይም አባት ከራሳቸው ልጆች ጋር እንደሚሆኑት ጳውሎስ ለተሰሎንቄ ሰዎች የዋህ ነበር

ጳውሎስ የተሰሎንቄ ሰዎች እንዴት ሊመላለሱ እንደሚገባቸው ነገራቸው?

ጳውሎስ የተሰሎንቄ ሰዎች ወደ መንግሥቱ፣ ወደ ክብሩም ለጠራቸው ለእግዚአብሔር እንደሚገባ እንዲመላለሱ ነገራቸው