በሳኦል ራስ ላይ ያፈሰሰው ያህዌ በርስቱ ላይ መሪ እንዲሆን ስለቀባው ነው፡፡
ሳሙኤል ለሳኦል ከራሔል መቃብር አጠገብ የአህዮቹን መገኘት የሚነግሩት ሁለት ሰዎችን እንደሚያገኝ ነገረው፡፡