ዮሐንስ አማኞችን የሚያስታውሳቸው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንዲያምኑና እርስ በእርሳቸው እንዲዋደዱ ስለ ተሰጣቸው የእግዚአብሔር ትዕዛዝ ነው
እግዚአብሔር በውስጣቸው እንደሚኖር ያውቁ ዘንድ እርሱ መንፈስ ቅዱስን ሰጥቷቸዋል