አማኝ ዓለምን ወይም በዓለም ያለውን መውደድ የለበትም ይላል
እርሱ፣ በዓለም ያሉና ከአባት ያልሆኑ ብሎ የሚጠራቸው የሥጋን ምኞት፣ የዓይንን አምሮትና ከንቱ የሆነውን የሕይወት ክብር ነው