ከሞት ከተነሣ በኃላ ክርስቶስ ለኬፋ ታየ፤ ቀጥሎም ለዐሥራ ሁለቱ ታየ፤ ከአምስት መቶ ለሚበልጡ ወንድሞችና እኅቶች በአንድ ጊዜ ታየ፤ ለያዕቆብና ለሐዋርያቱ ለጳውሎስም ታየ፡፡
ይህን ያለው የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ስላሳደደ ነው፡፡