am_tq/1co/12/28.md

483 B

እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያን እነማንን ሾመ?

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እግዚአብሔር በመጀመሪያ ሐዋርያትን፣ ቀጥሎ ነቢያትን፣ ሦስተኛ መምህራንን፣ ታምራት አድራጊችን የመፈወስ ስጦታዎች ያላቸውን፣ ሌሎችን የመርዳት ስጦታ ያላቸውን፣ በልዩ ልዩ ልሳን የመናገር ስጦታ ያላቸውን ሰዎች መድቦአል፡፡