ምግብ ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላ የምናጐድለው፣ ብንበላ የምናተርፈው የለም፡፡
ነጻነታችን በእምነቱ ደካማ የሆነውን ለማሰናከል ምክንያት እንዳይሆን መጠንቀቅ አለብን፡፡