ጳውሎስ ከሴሰኞች ጋር እንዳይተባበሩ ይነግራቸዋል፡፡
ጳውሎስ የዚህ ዓለም ዐመፀኛ ሰዎችን ማለቱ አይደለም፤ ከእንዲህ ዐይነት ሰዎች ለመራቅ ከዚህ ዓለም መውጣት ያስፈልግ ነበር፡፡