4 lines
253 B
Markdown
4 lines
253 B
Markdown
|
# በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም በሮች ላይ የተጻፈው ምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም በሮች ላይ አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ልጆች ነገዶች ስሞች ተጽፈውባቸው ነበር [21:12]
|