8 lines
497 B
Markdown
8 lines
497 B
Markdown
|
# ወንድምህ ቢበድል፣ ልታደርግ የሚገባህ የመጀመሪያው ነገር ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
በቅድሚያ፣ ልትሄድ እና ጥፋቱን ብቻችሁን ሆናችሁ ልታሳየው ይገባል። [18:15]
|
||
|
|
||
|
# ወንድምህ ባይሰማ፣ ልታደርግ የሚገባህ ሁለተኛው ነገር ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
በመቀጠል፣ ከአንተ ጋር አንድ ወይም ሁለት ወንድሞችን ምስክር አድርገህ ልትወስድ ይገባል።
|