8 lines
491 B
Markdown
8 lines
491 B
Markdown
|
# ሙሴ የእግዚአብሔርን ፊት የማያየው ለምንድን ነው?
|
||
|
|
||
|
እርሱን አይቶ በሕይወት መኖር የሚችል ማንም ስለሌለ ሙሴ የእግዚአብሔርን ፊት ማየት አይችልም፡፡ [33: 20-22]
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሔር እጁን ሲያነሣ ሙሴ ምን ያያል?
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር እጁን ሲያነሣ ሙሴ ጀርባውን ያያል፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ፊት አይታይም፡፡ [33: 23]
|