8 lines
458 B
Markdown
8 lines
458 B
Markdown
|
# ዳንኤል ሁለተኛውን ራዕይ መቸ አየ?
|
||
|
|
||
|
ዳንኤል ሁለተኛውን ራዕይ ያየው ብልጣሶር በነገሠ በሦስተኛው ዓመት አየ። [ 8:1]
|
||
|
|
||
|
# ዳንኤል ራሱን በራዕይ ያየው የት ሆኖ ነበር?
|
||
|
|
||
|
በዔላም አውራጃ በግንብ በታጠረው በሱሳ ከተማ ሆኖ ራሱን በራእይ አየ፤እሱም በኡላይ ወንዝ አጠገብም ቆሞ ነበር። [ 8:2]
|