‹‹ዝቅ አደረግሃቸው››
ፈሊጣዊው አነጋገር ትዕቢተኛ ሰውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የታበዬ››
ጸሐፊው የያህዌ መገኘት ብርሃን እንደሆነ ይናገራል፡፡ እነዚህ አነጋገሮች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡
‹‹በአንተ ርዳታ እንቅፋትን እሻገራለሁ››