12 lines
1.6 KiB
Markdown
12 lines
1.6 KiB
Markdown
# ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ
|
|
|
|
“ተለይቶ ይጥፋ” የሚለው ምሣሌያዊ አነጋገር ቢያንስ ሶስት ሃሣቦችን በውስጡ አዝሏል፡፡1/“የራሱ ሕዝብ ሊያባርረው ይገባል”2/“ከእሥራኤል ሕዝብ እንደ አንዱ አልቆጥረውም” “የራሱ ሕዝብ ሊገድለው ይገባል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ትዕዛዜን ሰበረ
|
|
|
|
ትዕዛዝን አለመፈፀም አንድን ነገር እንደመስበር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ትዕዛዜን ለመፈጸም ፈቃደኛ አልሆነም” ወይም “ያዘዝኩትን ነገር አልፈፀመም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ኃጢአቱ በእርሱ ላይ ይሆናል
|
|
|
|
እዚህ ላይ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 1/ለተሰራው ኃጢአት የሚፈረድበትን ቅጣት2/በዚያ ኃጢአት ምክኒያት የደረሰ በደል፡፡ኃጢአት 1/ለመቀጣትና 2/ለበደል ምሣሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ “1/በሰራው ኃጢአቱ ምክኒያት እቀጣዋለሁ” ወይም 2/ “እንደ በደለኛ እቆጥረዋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ))
|