|
# ማቴዎስ 27፡6-8
|
|
|
|
|
|
ይህንን ማድረግ ሕጋዊ አይደለም
|
|
"ሕጋችን ይህንን እዲናደረግ አይፈቅድልንም"
|
|
እንድናስቀመጥ
|
|
"ይህንን ብር እንድናስቀመጥ"
|
|
የደም ዋጋ
|
|
አንድ ሰው እንዲሞት የሚከፈል ገንዘብ (ተመልት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-metonymy]])
|
|
የሸክላ መሬት
|
|
ይህ መሬት በኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ ምጻተኛ የሆነ ሰው ቢሞት የሚቀበርበት ቦታ ነው፡፡
|
|
እስከዛሬ ድረስ
|
|
ጸሐፊው መጽሐፉን እስከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ
|