እግዚአብሔር የዳስ በዓል መመሪያዎችን ያስተላልፋል
“የልጅ ልጆቻችሁ” ከአንድ ትውልድ ቀጥሎ የሚኖር እያንዳንዱን ትውልድ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው: አት: “ትውልዳችሁ የሚመጣው ትውልድ ሁሉ ያውቃሉ ወይም ትውልዳችሁ ሁሉ ለዘላለም ያውቃል” (ፈሊጣዊ አባባሎች ይመልከቱ)