አሁን የምትኖርባት በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአይሁድ ሸንጎን እና በሥፍራው ላይ ያሉትን የሚያደምጡትን ሰዎችን ነው፡፡ ርስቱ ይሆን ዘንድ መሬቱ ለዘላለም የአብረሃም ይሆን ዘንድ፡፡