16 lines
796 B
Markdown
16 lines
796 B
Markdown
# ከማስታዎሻዎ ማምለጥ የለበትም
|
|
|
|
"ይህንን አለመረዳት የለብዎትም" ወይም "ይህንን ችላ አትበሉ"
|
|
|
|
# አንድ ቀን በጌታ ዘንድ እንደ ሺህ ዓመት ነው
|
|
|
|
ከጌታ አመለካከት አንድ ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት ነው ”
|
|
|
|
# ጌታ የገባውን ቃል በሚመለከት ጌታ በቀስታ አይንቀሳቀስም
|
|
|
|
ጌታ ተስፋውን ለመፈፀም በቀስታ አይንቀሳቀስም ”
|
|
|
|
# አንዳንዶች ልክ እንደ ዘገምተኛ ይመስላቸዋል
|
|
|
|
አንዳንድ ሰዎች ጌታ የገባውን ቃል ለመፈፀም ዘገምተኛ ነው ብለው ያስባሉ ፣ ምክንያቱም የጊዜ አመጣጣቸው ከእግዚአብሔር የተለየ ነው።
|