እስራኤል ሁሉ ይመጣ ነበር
እዚህ “እስራኤል” የሚለው ለእስራኤል ሰዎች የተሰጠ ስም ነው ፡፡ “ሁሉም” የሚለው ቃል ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ፡፡ AT: - “የእስራኤል ሰዎች እየመጡ ነበር” (የባህሪ ስምን እና ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ )
ኢዮርብዓም ... ናባጥ
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ በ 2ኛ ዜና 9፡ 29 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)