16 lines
920 B
Markdown
16 lines
920 B
Markdown
# እነርሱ ቆሙ
|
|
|
|
“ሌዋውያኑም እንዲሁ በቤተ መቅደሱ ቆመው ነበር”
|
|
|
|
# የሚቃጠሉ መባዎች ሁሉ ለእግዚአብሔር በሚቀርቡበት ጊዜ
|
|
|
|
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ካህናቱ ለእግዚአብሔር የሚቃጠሉ መባዎችን በሚያቀርቡበት ጊዜ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# በመባቻ በዓላት
|
|
|
|
እነዚህ በዓላት እያንዳንዱን የአዲስ ወር መጀመሪያ ያመለክታሉ።
|
|
|
|
# በትእዛዝ የተሰጠው የተመደበው ቁጥር ሁልጊዜ በእግዚአብሔር ፊት መቅረብ ነበረበት
|
|
|
|
“የተወሰነ ቁጥር ያላቸው ሌዋውያኑ ለእግዚአብሔር መስዋዕት ያቀርቡ ዘንድ በቤተ መቅደስ ውስጥ እንዲገኙ ይመደባሉ”
|