2፥4-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው ፍርድ ይናገራል፡፡
ያህዌ በፈሊጣዊ መንገድ ይናገራል፡፡ እነዚህን አማልክት ሲያገለግሉ የነበሩ ሰዎች የያህዌን ሕዝብ እንደ ሰደቡና እንደ ዛቱ ያህዌም እነዚህን ከንቱ አማልክት ይዘልፋል፡፡