am_tn/zec/05/01.md

581 B

ከዚያ በኋላ ዘወር አልሁ

‘አልሁ’ በሚለው በውስጠ-ታዋቂ ‘እኔ’ የሚለው የሚያመለክተው ዘካርያስን ነው፡፡

እነሆ

‘እነሆ’ የሚለው ቃል ዘካርያስ በተመለከተው ነገር እንደተገረመ ያሳያል፡፡

ርዝመቱ ሃያ ክንድ ወርዱ አሥር ክንድ

አንድ ‘ክንድ’ 46 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ አት. “ርዝመቱ 9.2 ሜትር፣ ወርዱ 4.6 ሜትር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)