እዚህ ላይ ‘ኢየሩሳሌም’ እና ‘ከተሞች’ የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእነዚያ ከተሞች የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው፡፡ አት. “ለኢየሩሳሌም ሕዝቦችና ለይሁዳ ከተሞች ሕዝቦች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመልካም የሚያጽናና ቃል”