am_tn/sng/08/09.md

720 B

አጠቃላይ መረጃ፡

የወጣቷ ሴት ወንድሞች እርስ በእርሳቸው መነጋገራቸውን ይቀጥላሉ።

እርሷ ግድግዳ ከሆነች … እርሷ በር ከሆነች

ትንሿ እህት ያላደጉ ወይም በጣም ትንንሽ የሆኑ ጡቶች አሏት (መኃልይ 8፡8) ።

በርሷ ላይ የብር ግምብ እንገነባለን … በዝግባ ሳንቃ እናስጌጣታለን

x

እናስጌጣታለን

“እናስውባታለን” ወንድማማቾቹ እህታቸው ጥሩ ባል የመማረክ ዕድል እንዲኖራት በብርና በዝግባ ሊያስዉቧት ይወስናሉ፤ ይህም የሀብት ምልክት ነው።