ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ይቀጥላል።
“ያስፈሩኛል”። የሴቲቱ አይኖች በጣም ከማመራቸው የተነሳ ሰውየው ኃይላቸውን መቋቋም ባለመቻሉ ፍርሐትና ድካም እንዲሰማው አድርገውታል።
በመኃልይ 4፡1 እንዳለው “ጸጉርሽ … ከገለዓድ ተራራ” ብለህ ተርጉመው።