1018 B
1018 B
አያያዥ ሀሳብ፦
ጳውሎስ በሮም ላሉ አማኞች እነርሱን ለመጎብኘት ስላለው የግል ሃሳብ ይነግራቸዋል፣ እንዲሁም አማኞቹን እንዲጸልዩ ይነግራቸዋል።
እንዲሁም ተከለከልሁ
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ከለከሉኝ” ወይም “ሕዝቡ ከለከሉኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ በኋላ በነዚህ ቦታዎች ስፍራ የለኝም
ጳውሎስ እዚህ ላይ ለማለት የፈለገው በነዚህ ስፍራዎች ሰዎች ስለ ክርስቶስ ያልሰሙበት ቦታ የለም ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “በእነዚህ ቦታዎች ሰዎች ስለ ክርስቶስ ያልሰሙበት ስፍራ የለም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)