983 B
983 B
ከእኛ ውስጥ ማንም ለራሱ የሚኖር የለም
እዚህ ላይ “ለራሱ የሚኖር” ማለት ራሱን ለማስደሰት ብቻ የሚኖር ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ማናችንም ራሳችንን ለማስደሰት ብቻ ብለን መኖር የለብንም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለራሱ የሚሞት ማንም የለም
ይህ ማለት የአንድ ሰው ሞት ሌሎች ሰዎችንም ይነካል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ማናችንም እኛ ብቻ ስንሞት እኛን ብቻ እንደሚጎዳ ማሰብ የለብንም። (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እኛ … እኛ
ጳውሎስ አንባቢዎቹንም በዚህ ንግግር ውስጥ እያካተተ ነው። (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)