በሌላ አተረጓጎም፣"የእግዚአብሔር መንፈስ የሚመራቸው ሰዎች ሁሉ"
እዚህ ላይ 'በኢየሱስ ያመኑ አማኞች ሁሉ' ማለት ነው። ብዙ ጊዜም "የእግዚአብሔር ልጆች" ተብሎ ይተረጎማል።
“እንድንጮህ የሚያደርገን”
አብ የሚለው አባ ከሚለው የአረሜይክ ቋንቋ የመጣ ሲሆን አባት ማለት ነው።