883 B
883 B
አያያዥ ዐረፍተ ነገር
ጳውሎስ ሥጋዊ ምኞትን አሁን በእኛ ካለው መንፈስ ጋር ማነፃፀሩን ቀጥሏል።
ሥጋዊ አስተሳሰብ. . . መንፈሳዊ አስተሳሰብ
ጳውሎስ እዚህ ላይ ስለ "ሥጋዊ ምኞት" እና ስለ "መንፈስ" ሕይወት እንዳላቸው አካላት አድርጎ ያቀርባቸዋል። በሌላ አባባል፣ "ኃጢአተኞች ሰዎች እንዴት እንደሚያስቡ. . . መንፈስ ቅዱስን የሚያዳምጡ ሰዎች እንዴት እንደሚያስቡ"
ሞት
ይህ ማለት የአንድ ሰው ከእግዚአብሔር መለየት ማለት ነው።
በሥጋዊ ምኞት የሚመሩ
ይህ የሚያመለክተው ክፉ የሆነው ባሕርያቸው የሚነግራቸውን ነገር የሚሠሩትን ሰዎች ነው።