እግዚአብሔር ቅዱስ የሚያደርገን በሕግ እንዳልሆነ ጳውሎስ ያስታውሰናል።
በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር ከሕግ እሥራት አላቅቆናል"
ይህ ተውላጠ ስም ጳውሎስንና አማኝ ክርስቲያኖችን ያመለክታል።
ይህ ሕግን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "ይዞን ላለው ሕግ"
ይህ የሙሴ ሕግን ያመለክታል።በሌላ አባብል፣ "የሙሴ ሕግ"