am_tn/rom/04/06.md

840 B

ዳዊትም እንዲሁ እግዚአብሔር ያለ ሥራ ጽድቅን የሚቆጥርለትን ሰው የተባረከ ነው ይላል

“ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ሥራ ጽድቁን የሚቆጥርለትን ሰው እግዚአብሔር እንዴት እንደባረከው ጽፎአል”

ዓመጻቸው ይቅር የተባለላቸው . . . በደላቸውም የተከደነላቸው . . . ጌታ ኃጢአታቸውን የማይቆጥርባቸው

ተመሳሳይ ፅንሰ-ሀሳብ በሦስት የተለያዩ መንገዶች ተገልጿል፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “ጌታ ሕጉን የጣሱትን ይቅር ብሎአል . . . ኃጢአታቸውን ጌታ ከድኖላቸዋል . . . ጌታም ኃጢአታቸውን አልቆጠረባቸውም ”