am_tn/rom/03/19.md

435 B

ሕጉ የሚለውን ይናገራል

ጳውሎስ እዚህ ላይ የሚናገረው ሕጉ ሕያው እንደሆነና ልክ የራሱ ድምፅ እንዳለው አድርጎ ነው፡፡ “ሕጉ የሚናገረው ሰዎች ማድረግ የሚገባቸው” ወይም “ሙሴ በሕጉ ውስጥ የጻፋቸው ትእዛዛት ሁሉ”

ከሕጉ በታች የሆኑት

“ሕጉን መታዘዝ ያለባቸው”